በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለብዙ ጊዜ አገልግሎት ሳይሰጡ የቆዩ ሰፋፊ የእርሻ ቦታዎችን በማልማት ወደ ስራ ለማስገባትና ወቅቱን የጠበቀ ጥቅም እንድሰጡ እየተሰራ መሆኑን የተናገሩት በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የኢንጅነሪንግ ኮሌጅ የእንስሳት እና እርሻ አስተባባሪ መ/አ ተሾመ አበራ ናቸው፡፡በኮሌጁ ያሉ ከፍተኛ ጥቅም መስጠት የሚችሉ ነገርግን ሳንጠቀምባቸው የቀረነውን የእርሻ ቦታዎች ለማልማት አቅዴን ከመስራት ባለፈ ሰፊ ንቅናቄ በመፍጠር Continue Reading